am_tn/heb/05/09.md

372 B

ዕብራውያን 5፡ 9-11

ፈጸመ በዚህ ሥፍራ ላይ ይህ ቃል የሚያመለክተው "ማጠናቀቅን" ወይም "ሙሉ መሆንን" ነው፡፡ እናንተ ለማድመጥ የዘገያችሁ ናችሁ "እናንተ ለመረዳት የዘገያችሁ ናችሁ" ወይም "እናንተ ለማድመጥ ምንም ፍላጉት የላችሁም"