am_tn/gen/50/18.md

1.3 KiB

በፊቱ ሰግደው

በፊቱ ወደ መሬት ጐንበስ በማለት ሰግደው፤ ይህ የትህትና እና ለዮሴፍ ክብርን የመስጠት ምልክት ነው፡፡ (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)

እኔ በእግዚአብሔር ፋንታ ነኝን?

ዮሴፍ ወንድሞቹን ለማደፋፈር ጥያቄ ይጠቀማል:: አት “እኔ በእግዚአብሔር ፋንታ አይደለሁም” ወይም “እኔ እግዚአብሔር አይደለሁም” (አግናኝ ወይም ሽንገላ አዘል ጥያቄዎችን ይመልከቱ)

እናንተ ክፉ ነገር አስባችሁብኝ

እናንተ ክፉ ነገር አድርጋችሁብኝ

እግዚአብሔር ለመልካም አሰበው

እግዚአብሔር ለመልካም አደረገው

ስለዚህ አሁንም አተፍሩ

ስለዚህ እኔን አተፍሩ

እናንተንና ልጆቻችሁን እመግባችኋለሁ

ሁል ጊዜ እናንተና ልጆቻችሁ በቂ ምግብ እንዲኖራችሁ አረጋግጣለሁ

አጽናናቸውም ልባቸውን ደስ አሰኛቸው

እዚህ ልቦች ወንድሞቹን ያመለክታሉ:: አት “አጽናናቸውም ደስም አሰኛቸው” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)