am_tn/gen/49/31.md

1.3 KiB

አጠቃላይ መረጃ

ያዕቆብ ለልጆቹ መናገሩን ይቀጥላል

በዚያ የተገዛው

ግዥው ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት “በዚያ አብርሃም የገዛውን” (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

ከኬጥ ሰዎች

ከኬጢያዊያን

እነዚህን መመሪያዎች ለልጆች ተናግሮ እንዳበቃ

“ለልጆቹ መመሪያ መሰጠቱን እንዳበቃ” ወይም “ልጆቹን አዝዞ እንዳበቃ”

እግሮቹን በአልጋው ላይ ሰብስቦ

ያዕቆብ በአልጋው ላይ ተቀምጦ ነበር አሁን ግን ሊሞት መልሶ እግሮቹን በአልጋ ላይ የሰበስባል

የመጨረሻ አስትንፋሱን ተነፈሰ/ሰጠ

ይህ አንድ ሰው መሞቱን ለዛ ባለ ቋንቋ የሚገለጽበት መንገድ ነው (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ መንገድ መግለጽን ይመልከቱ)

ወደ ወገኖቹ ተሰበሰበ

ያዕቆብ በሞተ ጊዜ ውስጠኛው ሰው ወይም ነፍሱ ከእርሱ በፊት የሞቱ ወገኖች ወደሄዱበት ቦታ ተሰብስቦአል (ንኀብነት ወይም ለዛ ባለ መንገድ መግለጽንና ፈሊጣዊ አነጋገርን ይመልከቱ)