895 B
895 B
አጠቃላይ መረጃ
ያዕቆብ ዮሴፍንና ልጆቹን መባረክ ይቀጥላል፡፡
ከጥንት ተራሮች
የመሠረታዊው ቋንቋ ትርጉም ግልጽ አይደለም:: አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች በጥንት ተራሮች ፈንታ ጥንት አባቶች ይጠቀማሉ::
እነርሱ በዮሴፍ ራስ ላይ ይሁኑ
እዚህ “እነርሱ” የአባቱ በረከቶች ናቸው::
በወንድሞች መካከል አለቃ በሆነው ራስ አናት ላይ
ያዕቆብ እነዚህ በረከቶች ልጆቹ እጅግ በበለጡት ላይ እንዲሆን ይሻል:: አት “እጅግ በበለጡ በዮሴፍ ልጆች ራስ አናት ላይ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በወንድሞቹ መካከል አለቃ በሆነው
ከወንድሞቹ ዋና በሆነው