am_tn/gen/49/26.md

895 B

አጠቃላይ መረጃ

ያዕቆብ ዮሴፍንና ልጆቹን መባረክ ይቀጥላል፡፡

ከጥንት ተራሮች

የመሠረታዊው ቋንቋ ትርጉም ግልጽ አይደለም:: አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉሞች በጥንት ተራሮች ፈንታ ጥንት አባቶች ይጠቀማሉ::

እነርሱ በዮሴፍ ራስ ላይ ይሁኑ

እዚህ “እነርሱ” የአባቱ በረከቶች ናቸው::

በወንድሞች መካከል አለቃ በሆነው ራስ አናት ላይ

ያዕቆብ እነዚህ በረከቶች ልጆቹ እጅግ በበለጡት ላይ እንዲሆን ይሻል:: አት “እጅግ በበለጡ በዮሴፍ ልጆች ራስ አናት ላይ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)

በወንድሞቹ መካከል አለቃ በሆነው

ከወንድሞቹ ዋና በሆነው