am_tn/gen/47/25.md

744 B

በዐይኖችህ ፊት ሞገስ ካገኘን

ሞገስ ማግኘት የሚለው ሀረግ በአንድ ሰው ተቀባይነትን ማግኘት የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው:: ደግሞም ዐይኖች ማየትንና ማየት ሃሳብንና በየናን ይወክላል:: አት “በእኛ ከተደሰትክ” (ፈሊጣዊና ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)

በግብጽ ምድር

“በግብጸ ምድር ላይ” ወይም “በመላው የግብጽ ምድር”

እስክ ዛሬ ድረስ

ጸሐፊው እስከጻፈበት ጊዜ ድረስ

አንድ አምስተኛ

በዘፍጥረት 47:24 አንድ እምስተኛ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ