በዐይኖችህ ፊት ሞገስ ካገኘን
ሞገስ ማግኘት የሚለው ሀረግ በአንድ ሰው ተቀባይነትን ማግኘት የሚገልጽ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው:: ደግሞም ዐይኖች ማየትንና ማየት ሃሳብንና በየናን ይወክላል:: አት “በእኛ ከተደሰትክ” (ፈሊጣዊና ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
በግብጽ ምድር
“በግብጸ ምድር ላይ” ወይም “በመላው የግብጽ ምድር”
እስክ ዛሬ ድረስ
ጸሐፊው እስከጻፈበት ጊዜ ድረስ
አንድ አምስተኛ
በዘፍጥረት 47:24 አንድ እምስተኛ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ