am_tn/gen/47/20.md

872 B

በዚህ መንገድ የግብጽ ምድር ሁሉ ለፈርዖን ገዛለት

ስለዚህ ምድሪቱ የፈርዖን ሆነች

ዮሴፍ ያልገዛው የካህናቱን መሬት ብቻ ነበር

ነገር ግን የካህናቱን መሬት አልገዛም

ካህናቱ ድርጐ ያግኙ ነበር

ድርጐ በቋሚነት አንድ ሰው ለሌላ ሰው የሚሰጠው የገንዘብ ወይም የመግብ መጠን ነው:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት “ፈርዖን በየዕለቱ ለካህናት የተወሰነ ምግብ ይሰጥ ነበር” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)

እነርሱም ፈርዖን ከመደበላቸው ይመገቡ ነበር

ፈርዖን ከሰጣቸው ይመገቡ ነበር