am_tn/gen/46/28.md

1.4 KiB

በፊቱ የጌሤምን መንገድ እንዲያሳየው

የጌሜምን መንገድ እንዲያሳያቸው

ዮሴፍ ሰረገላውን አዘጋጀና … ወጣ

እዚህ “ዮሴፍ” አገልጋዮቹን ወይም ባሪያዎቹን ይወክላል:: አት “የዮሴፍ አገልጋዮች ሠረገላውን አዘጋጁለትና ዮሴፍም ….ወጣ” (ምትክ ቃላት ይጠቀሙ)

እስራኤልን ሊገናኘው …..ወጣ

“ወደ ላይ ወጣ” የሚለው ሀረግ የተጠቀመው ዮሴፍ አባቱን ሊገናኘው ወደ ከፍታማ ሥፍራ ስለተጓዘ ነው:: አት “እስራኤልን ሊገናኘው ሄዴ”

አንገቱን አቀፈና ረጅም ጊዜ አለቀሰ

እንገቱ ላይ ተጠመጠመና ረጅም ጊዜ አለቀሰ

አሁን ቢሞት እይቆጨኝ

“አሁን ለሞት ተዘጋጅቻለሁ” ወይም “አሁን እንግዲ የሚሞተው በደስታ ነው”

አንተ ገና በሕይወት ሳለህ ፊትህን አይቻለሁና

እዚህ “ፊት” ሙሉ ሰው ይወክላል”” ያዕቆብ ዮሴፍን በማየቱ የተሰማውን ደስታ ይገልጻል:: አት “አንተን እንደገና በሕይወት ስላየሁህ” (ክፍልን እንደ ሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)