am_tn/gen/46/08.md

477 B

ስማቸው ይህ ነበር

ይህ ጸሐፊው የሚዘረዝራቸውን የሰዎች ስሞች ያመለክታል፡፡

የእስራኤል ልጆች

የእስራኤል ቤተሰብ አባላት ሄኖኀ ፌሉሶ አስሮንና ከርሚ…ይሙኤል ያሚን ኦሃድ ያኪን ጾሐርና ሳኡል …ጌድሶን ቀዓትና ሜራሪ፤ እነዚህ ሁሉ የወንድ ሰው ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)