am_tn/gen/46/05.md

622 B

ተነሣ

ከዚያ ወጣ

በሠረገሎች

“ሠረገሎች” ሁለት ወይም አራት እግር ያላቸው የጭነት ሠረገሎች ናቸው እንስሳት ተሳቢውን ይጐትቱታል:: በዘፍትረት 45:19 ሠረገሎች እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::

ያካበቱትን

“ያገኙትን” ወይም “ያፈሩትን”

ከራሱ ጋር ይዞ አመጣቸው

ያዕቆብ ከራሱ ጋር ይዞአቸው መጣ

የልጆቹን ወንድ ልጆች

ወንድ የልጅ ልጆች

የልጆቹን ሴት ልጆች

ሴት የልጅ ልጆች