am_tn/gen/45/09.md

1.1 KiB

ወደ አባቴ ውጡ

ከግብጽ ወደ ከነዓን መጓዝ ሲነገር ወደ ላይ መውጣት የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር:: አት “ወደ አባቴ ሂዱ”

እንዲህም በሉት ልጅህ ዮሴፍ እዲህ ይላል “እግዚአብሔር … ያለህን ሁሉ”

ይህ ሶስት ደረጃ ያለው ጥቅስ ነው በሁለት ደረጃዎች ቀለል ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እኔ የምለውን ንገሩት እግዚአብሔር ያለህን ሁሉ” (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)

ወደ እኔ ና/ውረድ

ከከነዓን ወደ ግብጽ መጓዝ ሲነገር ወደ ታች መውረድ የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር:: አት “ወደዚህ ወደ እኔ ና”

ወደ ችግር ና

ችግርን እንደ መድረሻ አድርጐ ይናገራል:: አት “ማጣት” ወይም “ረሀብ” (ዘይቤያዊ አነገር ይመልከቱ)