1.1 KiB
1.1 KiB
ወደ አባቴ ውጡ
ከግብጽ ወደ ከነዓን መጓዝ ሲነገር ወደ ላይ መውጣት የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር:: አት “ወደ አባቴ ሂዱ”
እንዲህም በሉት ልጅህ ዮሴፍ እዲህ ይላል “እግዚአብሔር … ያለህን ሁሉ”
ይህ ሶስት ደረጃ ያለው ጥቅስ ነው በሁለት ደረጃዎች ቀለል ባለ መንገድ ሊገለጽ ይችላል:: አት “እኔ የምለውን ንገሩት እግዚአብሔር ያለህን ሁሉ” (ጥቅሶችን በጥቅስ ውስጥና ቀጥታና ተዘዋዋሪ ጥቅሶችን ይመልከቱ)
ወደ እኔ ና/ውረድ
ከከነዓን ወደ ግብጽ መጓዝ ሲነገር ወደ ታች መውረድ የሚለውን ሀረግ መጠቀም የተለመደ ነበር:: አት “ወደዚህ ወደ እኔ ና”
ወደ ችግር ና
ችግርን እንደ መድረሻ አድርጐ ይናገራል:: አት “ማጣት” ወይም “ረሀብ” (ዘይቤያዊ አነገር ይመልከቱ)