am_tn/gen/44/14.md

667 B

እርሱ ገና እዚያው ነበረ

ዮሴፍ እዚያው ነበረ

በፊቱም መሬት ላይ ተደፉ

በፊቱም መሬት ላይ ወደቁ:: ይህ ወንድምቹ ጌታው ምሕረት እንዲያደርግላቸው የመፈለጋቸው ምልክት ነው:: (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)

እንደ እኔ ያለ ሰው ምሥጢርን እንዲያውቅ አታውቁምን

ዮሴፍ ወንድሞቹን ለመቆጣት ጥያቄ ይጠቀማል:: አት “እንደ እኔ ያለ ሰው ስውር ነገርን በጥበብ እንደሚያውቅ ታውቃላችሁ” (ሽንገላን ያዘለ ጥያቄ ይመልከቱ)