እርሱ ገና እዚያው ነበረ
ዮሴፍ እዚያው ነበረ
በፊቱም መሬት ላይ ተደፉ
በፊቱም መሬት ላይ ወደቁ:: ይህ ወንድምቹ ጌታው ምሕረት እንዲያደርግላቸው የመፈለጋቸው ምልክት ነው:: (ምልክታዊ ድርጊት ይመልከቱ)
እንደ እኔ ያለ ሰው ምሥጢርን እንዲያውቅ አታውቁምን
ዮሴፍ ወንድሞቹን ለመቆጣት ጥያቄ ይጠቀማል:: አት “እንደ እኔ ያለ ሰው ስውር ነገርን በጥበብ እንደሚያውቅ ታውቃላችሁ” (ሽንገላን ያዘለ ጥያቄ ይመልከቱ)