am_tn/gen/43/01.md

974 B

ራቡ በምድሪቱ ላይ እንደጸና ነበር

ከነዓን የሚለው ቃል የታወቀ ነው ይህ ሃሳብ ግልጽ ሊደረግ ይችላል አት በከነዓን ምድር ራቡ የጸና ነበር (ድብቅ ቃላትን የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)

እንዲህም ሆነ

ይህ ሀረግ የተጠቀመው የታሪኩን አድስ ክፍል መጀመሩን ለማመልከት ነው በቋንቋዎ ይህን መግለጽ የሚችሉበት መንገድ ካለ ይጠቀሙ (አድስ ክስተት ስለማስታወቅ ይመልከቱ)

በልተው ከጨረሱ በኋላ

ያዕቆብና ቤተሰቡ በልተው ከጨረሱ በኋላ

ያመጡትን

የያዕቆብ ታላቅ ልጆች ያመጡትን

ለኛ ሸምቱልን

እዚህ እኛ ያዕቆብን የያዕቆብን ልጆችና የቀሩ የቤተሰብ አባላትን ያመለክታል:: (ሁሉን አካታች “እኛ” ይመልከቱ)