am_tn/gen/37/05.md

453 B

ዮሴፍም ሕልምን አለመ ሕልሙንም ለወንድምቹ ሲነግራቸው የባሰ ጠሉት

ይህ በዘፍጥረት 37:6-11 የተቀመጠው ታሪክ ማጠቃለያ ሀሳብ ነው::

የበለጠውኑ ጠሉት

የዮሴፍ ወንድሞች ከዚህ በፊት ከሚጠሉት በላይ ጠሉት

ያየሁትን ይህን ሕልም ልንገራችሁ አድምጡኝ

ሕልሜን ልንገራችሁ አድምጡኝ