am_tn/gen/37/01.md

1.3 KiB
Raw Permalink Blame History

አባቱ በቆየበት አገር በከነዓን ምድር ተቀመጠ

አባቱ በኖረበት በከነዓን ምድር ተቀመጠ

የያዕቆብ ትውልድ ታሪክ ይህ ነው

ይህ ዐረፍተ ነገር በዘፍጥረት 37: 1-5:26 ያለውን የያዕቆብን ትውልድ ያስታውቃል፡፡ እዚህ ያዕቆብ መላው በተሰቡን ይወክላል፡፡ አት “ይህ የያዕቆብ ቤተሰብ ታሪክ ነው” (ክፍልን እንደሙሉና ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)

አሥራ ሰባት ዓመት ዕድሜ

17 ዓመት ዕድሜ

ባላ

ይህ የራሔል ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29: 29 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ዘለፋ

ይህ የልያ ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29: 24 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ሚስቶች

እነዚህ ሴቶች ልጅ እንዲወልዱ ዘንድ ለያዕቆብ የተሰጡ የልያና የራሔል አገልጋዮች ናቸው

ስለእነርሱ መጥፎ ወሬ

ስለወንድሞቹ መጥፎ ወሬ