1.3 KiB
1.3 KiB
አባቱ በቆየበት አገር በከነዓን ምድር ተቀመጠ
አባቱ በኖረበት በከነዓን ምድር ተቀመጠ
የያዕቆብ ትውልድ ታሪክ ይህ ነው
ይህ ዐረፍተ ነገር በዘፍጥረት 37: 1-5ዐ:26 ያለውን የያዕቆብን ትውልድ ያስታውቃል፡፡ እዚህ ያዕቆብ መላው በተሰቡን ይወክላል፡፡ አት “ይህ የያዕቆብ ቤተሰብ ታሪክ ነው” (ክፍልን እንደሙሉና ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)
አሥራ ሰባት ዓመት ዕድሜ
17 ዓመት ዕድሜ
ባላ
ይህ የራሔል ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29: 29 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ዘለፋ
ይህ የልያ ሴት አገልጋይ ስም ነው:: በዘፍጥረት 29: 24 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ሚስቶች
እነዚህ ሴቶች ልጅ እንዲወልዱ ዘንድ ለያዕቆብ የተሰጡ የልያና የራሔል አገልጋዮች ናቸው
ስለእነርሱ መጥፎ ወሬ
ስለወንድሞቹ መጥፎ ወሬ