am_tn/gen/36/37.md

1.2 KiB

ሠምላ

ይህ የወንድ ሰው ስም ነው:: በዘፍጥረት 36:36 ይህን ስም እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

በወንዙ አጠገብ ያለው የርሆቦቱ ሳኦል በምትኩ ነገሠ

ሳኦል በርሆቦት ይኖር ነበር:: ርሆቦት በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ ነው:: ይህ መረጃ ግልጽ ሊደረግ ይችላል:: አት: “ከዚያም ሳኦል በምትኩ ነገሠ:: እርሱም ከኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ ከነበረችው ከርሆቦት ነው (ግምታዊ እውቀትና ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

ርሆቦት ፋዑ

የቦታዎች ስሞች ናቸው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

የከተማው ስም

ይህ እርሱ የኖረበት ከተማ ነበር ማለት ነው:: አት: “እርሱ የኖረበት ከተማ ስም” (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)

የሜዛሃብ ልጅ መጥሬድ የወለደቻት

እርሷም የሜዛሃብ ልጅ መጥሬት የወለደቻት ነበረች

መሄጣብኤል

የሴት ስም ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)