am_tn/gen/34/24.md

1.1 KiB

ወንዶች ሁሉ ተገረዙ

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል አት ስለዚህ ኤሞርና ሴኬም ወንዶችን ሁሉ የሚገርዙ ነበሩአቸው (ተሻጋሪና የማይሻገር ግሥ የያዘበት ዐረፍት ነገር ይመልከቱ)

በሶስተኛውም ቀን

ሶስት ተራ ቁጥር ሶስት ነው:: ያለ ተራ ቁጥር ሊነገር ይችላል:: አት: “ከሁለት ቀን በኋላ”

ሁሉም ቆስለው ሳሉ

የከተማው ወንዶች ቆስለው ሳሉ

እያንዳንዱ ሰይፉን መዝዞ

ሰይፋቸውን መዘው

ከተማዋን ወጉት

ከተማ ሰዎችን ይወክላል አት እነርሱ የከተማይቱን ሰዎች ተዋጉ (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)

ጥበቃ፤ እናም ወንዶችን ሁሉ ገደሉ

ይህ እንደአዲስ ዐረፍተ ነገር ሊተረጐም ይችላል:: አት: “ጥበቃ፡ ስምዖንና ሌዊ የከተማይቱን ወንዶች ሁሉ ገደሉ፡፡”