am_tn/gen/34/08.md

850 B

ኤሞርም እንዲህ ብሎ ነገራቸው

ኤሞር ለያዕቆብና ለልጆቹ እንዲህ ብሎ ነገራቸው

በልጃችሁ ፍቅር ተነድፎአል

ፍቅር የሚለው ቃል በአንድ ወንድና ሴት መካከል የሚሆን ስሜታዊ ፍቅር ነው አት ወድዶአታልና ሊያገባት ይፈልጋል

ሚስት እንዲትሆነው እርሷን ስጡት

በአንዳንድ ባህሎች ልጆች ማግባት ያለባቸውን ወላጆች ይወስናሉ

በጋብቻ እንተሳሰር

በጋብቻ መተሣሠር ከሌላ ዘር ብሔር ባህልና ጐሣ ሰዎች ጋር መጋባት ማለት ነው:: አት: “በአናንተና በእኛ ሰዎች መጋባትን እንፍቀድ”

ምድሪቱ በእናንተ ፊት ናት

ምድሪቱ የእናንም ናት