am_tn/gen/34/06.md

1.1 KiB

ኤሞር ያዕቆብን ሊያነጋግረው ወጣ

ኤሞር ያዕቆብን ሊያነግረው ሄደ

የያዕቆብ ወንዶች ልጆች አዘኑ

ወንዶች ልጆች እጅግም ተቆጡ ወይም ደነገጡ

እስራኤልን አስነወረ

እዚህ እስራኤል የሚለው ቃል እያንዳንዱን የእስራኤል ቤተሰብ አባል ያመለክታል እስራኤል እንደብሔር ተደፍሮአል:: አት: “የእስራኤልን ቤት አዋርዶአል” ወይም “የእስራኤልን ስዎች አሳፍሮአል” (ክፍልን እንደሙሉና ሙሉን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘጥቤ ይመልከቱ)

የያዕቆብን ሴት ልጅ ስለደፈረ

የያዕቆብን ልጅ ስለደፈራት

ይህ ዓይነት ተግባር መደረግ አይገባውም

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “እንደዚህ አስነዋሪ ነገር ማድረግ አይገባውም ነበር” (ተሻጋሪ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)