am_tn/gen/34/04.md

639 B

አሁንም ያዕቆብ

“አሁን” የተጠቀመው ከታሪኩ ወደ ያዕቆብ ዳራ መረጃ ለውጥ ማድረግን ለማመልከት ነው

ያዕቆብም … እርሱ … ሰማ

“እርሱ” የሚለው ቃል ሴኬምን ያመለክታል

አስነወራት

ሰኬም በጉልበት ከእርስዋ ጋር በመተኛት ዲናን እጅግ በጣም አዋረዳት ክብርዋን ነፈጋት ማለት ነው

ታግሶ ቆዬ

ያዕቆብ ስለ ጉዳዩ ምንም አላደረገም ወይም አልተናገረም ማለት ነው:: (ፈሊጣዊ አነጋገር ይመልከቱ)