am_tn/gen/32/17.md

2.0 KiB

መመሪያ ሰጠው

አዘዘው

በፊትህ ያለው… የማን ነው? ብሎ የጠየቀህ እነደሆነ

ይህ በጥቅስ ውስጥ ያለ ጥቅስ ነው እንደ ተዘዋዋሪ ጥቅስ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “የማን ነህ? ወዴትስ ተሄዳለህ? የምትነዳውስ ይህ ሁሉ ከብት የማን ነው? ብሎ ቢጠይቅህ” (ጥቅስ በጥቅስ ውስጥ እና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶች ይመልከቱ)

የማን ነህ?

ጌታህ ማን ነው?

በፊትህ ያለው ይህ ሁሉ ከብት የማን ነው?

በፊትህ ያለው የዚህ ሁለ ከብት ባለቤት ማን ነው?

በዚያን ጊዜ አንተ ለጌታዬ ለዔሣው እጅ መንሻ የሰደደው የባሪያህ የያዕቆብ ነው እርሱም ደግሞ ከኋላችን እየመጣ ነው፤ በለው

ይህ በጥቅስ ውስጥ የሚገኝ ጥቅስ ነው በተዘዋዋሪ ጥቅስ መልክ ሊገለጽ ይችላል፤ አት፤ “በዚያን ጊዜ እነዚህ ሁሉ የአገልጋይህ የያዕቆብ ናቸው፤ ለጌታዬ ለዔሣው እጅ መንሻ የሰደዳቸው ናቸው፤ እርሱም ሊገናኝህ ከበስተኋላችን እየመጣ ነው፤ ብለህ እንዲትነግረው እፈልጋለሁ::” (ጥቅስ በጥቅስ ውስጥ እና ቀጥተኛና ተዘዋዋሪ ጥቅሶች ይመልከቱ)

የአገልጋይህ የያዕቆብ ናቸው

የዕቆብ ራሱን ትህትናን በተሞላ መንገድ የዔሣው ባሪያ አድርጐ ያቀርባል

ለጌታዬ ለዔሣው

ያዕቆብ በትህትና ዔሣውን እንደ ጌታው መቁጠሩን ያመለክታል

ከእኛ ኋላችን እየመጣ ነው

እኛ የሚናገረውን ባሪያ ያመለክታል እናም ሌሎች ባሪያዎችም ለዔሣው እጅ መንሻ ይዘው እየመጡ እንዳለ ይገለጻል (ብዙና ነጠላ “እኛ” ይመልከቱ)