am_tn/gen/32/09.md

2.0 KiB

የአባቴ የአብርሃም አምላክ የአባቴ የይስሐቅ አምላክ ሆይ

ይህ ለተላያዩ አማልክት ሳይሆን ሁሉም ያመለኩትን አንድ እግዚአብሔርን ያመለክታል አት የአያተ የአብርሃምና የአባተ የይስሐቅ አምላክ እግዚአብሔር (ግምታዊ እውቀትና ጥብቅ መረጃ ይመልከቱ)

ወደ አገርህና ወደ ዘመዶችህ ተመለስ እኔም በጐ ነገርን አደርግልሃለሁ ያልከኝ እግዚአብሔር ሆይ

ይህ በጥቅ ውስጥ የሚገኝ ጥቅሰ ነው:: በተዘዋዋሪ ጥቅስ መልክ ሊገለጽ ይችላል:: አት: “ወደ አገረና ወደ ሕዝቤ እንድመለስና በጐ ነገርንም አደርግልሃለሁ ያልከው እግዚአብሔር”

ወደ ዘመዶችህ

ወደ ቤተሰብህ

በጐ ነገር አደርግልሃለሁ

መልካም ነገር አደርግልሃለሁ ወይም በመልካምነት እንከባከብሃለሁ

እኔ ባሪያህ እስካሁን ላደረክልኝ የቃልኪዳን ቸርነትና ታማኝነት ብቁ አይደለሁም

ረቂቅ ስሞች ቸርነትና ታማኝነት እንደ ቸር እና ታዛዥ ሊገለጹ ይችላሉ አት እኔ ባሪያህ እስካሁን ላደረክልኝ የቃልኪዳን ታማኝ አይደለሁም ወይም ታዛዥ አይደለሁም (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተነገር ይመልከቱ)

ባሪያህ

“እኔ” የሚለው በትህትና ቃል ሲገለጽ ነው

አሁን ግን የሁለት ክፍል ሠራዊት ሆንሁ

ሆንሁ የሚለው ሐረግ ያለውን ሀብት የሚገልጽ ፈሊጣዊ አባባል ነው:: አት: “አሁን ግን ከእኔ ጋር በሁለት ክፍል ሠራዊት በቂ ሰዎች መንጋዎችና ሀብት አሉኝ” ፈሊጣዊ አባባል ይመልከቱ