am_tn/gen/31/48.md

1.4 KiB

ይህ ክምር በእኔና በአንተ መካከል ምስክር ነው

ድንጋዮች በእርግጥ እንደሰው ምስክር ሊሆኑ አይችሉም:: አት: “ይህ ክምር በእኔና በአንተ መካከል ማስታወሻ ይሆናል” (በሰውኛ አገላለጽ ዘይቤ ይመልከቱ)

ገለዓድ

ተርጓሚዎች የማከተውን እንደግርጌ ማስናታወሻ ሊጠቀሙ ይችላሉ:: “ገለዓድ” የሚለው ስም በላባን ቋንቋ “ክምር ምስክርነት” ማለት ነው:: በዘፍጥረት 31:47 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ምጽጳ

ተርጓሚዎች የማከተውን እንደግርጌ ማስናታወሻ ሊጠቀሙ ይችላሉ:: “ምጽጳ” የሚለው “የመጠበቂያ ማማ” ማለት ነው:: (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

እኛ በማንተያይበት ጊዜ

እዚህ “አለመተያየት” በተለያየን ይወክላል:: አት “በተለያየን ጊዜ” (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት ስለመጠቀም ይመልከቱ)

ማንም ከእኛ ጋር ባይኖር

እዚህ “እኛ” ያዕቆብንና ላባን ያመለክታል:: አት: “ማንም የሚያየን ባይኖር”

እይ

“ተመልከት” “አስተውል” “ለሚናገረው ነገር ትኩረት ስጥ”