am_tn/gen/31/41.md

1.5 KiB
Raw Permalink Blame History

አጠቃላይ መረጃ

ያዕቆብ ለላባን መናገሩን ቀጠለ

እነዚህ ሃያ ዓመታት

እነዚህ 2 ዓመታት (ቁጥሮች ይመልከቱ)

አሥራ አራት ዓመታት

14 ዓመታት (ቁጥሮች ይመልከቱ)

ደመወዘን አሥር ጊዜ ለዋውጠህብኛል

መክፈል ያለበትን አሥር ጊዜ ለዋውጦብኛል:: በዘፍጥረት 31:7 ደመወዜን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::

የአባቴ አምላክ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ፍርሃት ከእኔ ጋር ባይሆን ኖሮ

የአብርሃምና የአባቴ የይስሐቅ አምላክ ከእኔ ጋር ባይሆን ኖሮ

የአባቴ አምላክ

እዚህ “አባቴ” የሚለው ቃል አባቱን ይሰሐቅን ያመለክታል::

ይስሐቅ የሚፈራው

እዚህ “ፍርሃት” ለእግዚአብሔር ያለውን ፍርሃት ያመለክታል፡፡

ባዶ እጄን

ይህ ምንም አለመኖር ማለት ነው:: አት: “ፍጹም ባዶ” (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)

እግዚአብሔር መከራዬን አይቶ ልፋቴን ተመልክቶ

መከራ የሚለው ረቂቅ ስም መከራ አየ በሚቶል ሊገለጽ ይችላል:: አት: “እግዚአብሔር ልፋቴን አይቶ እንዴት መከራ እንዳሳየሄኝ ተመልክቶ” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)