1.5 KiB
1.5 KiB
አጠቃላይ መረጃ
ያዕቆብ ለላባን መናገሩን ቀጠለ
እነዚህ ሃያ ዓመታት
እነዚህ 2ዐ ዓመታት (ቁጥሮች ይመልከቱ)
አሥራ አራት ዓመታት
14 ዓመታት (ቁጥሮች ይመልከቱ)
ደመወዘን አሥር ጊዜ ለዋውጠህብኛል
መክፈል ያለበትን አሥር ጊዜ ለዋውጦብኛል:: በዘፍጥረት 31:7 ደመወዜን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::
የአባቴ አምላክ የአብርሃም አምላክ የይስሐቅም ፍርሃት ከእኔ ጋር ባይሆን ኖሮ
የአብርሃምና የአባቴ የይስሐቅ አምላክ ከእኔ ጋር ባይሆን ኖሮ
የአባቴ አምላክ
እዚህ “አባቴ” የሚለው ቃል አባቱን ይሰሐቅን ያመለክታል::
ይስሐቅ የሚፈራው
እዚህ “ፍርሃት” ለእግዚአብሔር ያለውን ፍርሃት ያመለክታል፡፡
ባዶ እጄን
ይህ ምንም አለመኖር ማለት ነው:: አት: “ፍጹም ባዶ” (ተመሣሣይ ምትክ ቃላት የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)
እግዚአብሔር መከራዬን አይቶ ልፋቴን ተመልክቶ
መከራ የሚለው ረቂቅ ስም መከራ አየ በሚቶል ሊገለጽ ይችላል:: አት: “እግዚአብሔር ልፋቴን አይቶ እንዴት መከራ እንዳሳየሄኝ ተመልክቶ” (ረቂቅ ስሞች ይመልከቱ)