am_tn/gen/31/04.md

1.1 KiB

ያዕቆብም ልኮ ራሔልንና ልያን ወደ በጎቹ ሥፍራ ወደ ሜዳ ጠራቸው

ያዕቆብ መንጎቹ ወደተሠማሩበት መስክ እንዲመጡ ራሔልንና ልያን አስጠራቸው

ለመንጋው እናም እንዲህ አላቸው

እነዚህ ሁለት አጫጭር ዐረፍተ ነገሮች ናቸው:: አት “ለመንጋው:: እንዲህም አላቸው” (የዐረፍተ ነገር ውቅር ይመልከቱ)

አባታችሁ ስለእኔ ያለው አመለካከት እንደቀድሞው አለመሆኑን ተረድቻለሁ

አባታችሁ በእኔ ደስተኛ እንዳልሆነ ተረድቻለሁ

ባለኝ ጉልቤቴ ሁሉ አባታችሁን እንዳገለገልሁ እናንተ ታውቃላችሁ

እናንተ የሚለው ቃል ራሔልንና ልያን ያመለክታል እንዲሁም ደግሞ ትኩረትን ይጨምራል፡፡ አት፡ “አባታችሁን ባለኝ ጉልበት ሁሉ እንዳገለገልሁ እናንተው ራሳችሁ ታውቃላችሁ” (ሁለተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)