am_tn/gen/30/33.md

1.1 KiB

ታማኝነቴ ይታወቃል

ታማኝነት የሚለው ቃል አማንነት ማለት ነው ይህም ታማኝነት አንድ ሰው ሰለሌላኛው ሰው በመደገፍ ወይም በመቃወም የሚሰጠው ምሥክርነት እንደሆነ ይናገራል:: አት: “ለአንተ ታማኝ መሆነንና አለመሆነን በኋላ ታውቀዋለህ”:: (ሰውኛ አገላለጽ ይመልከቱ)

በመንጋቼ መካከል ዥንጉርጉር ወይም ነቁጣ የሌለበት ፍዬል ወይም ጥቁር ያልሆነ ቢገኝ ያ እንደተሰረቀ ይቆጠር

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ ገቢራዊ መንገድ ሊገለጽ ይችላል አት ማንኛውም ዥንጉርጉር ያለሆነ ፍዬልና ጥቁር ያልሆነ በግ ቢታገኘው እንደተሰረቀ መቁጠር ትችላለህ:: (ተሻጋሪና የማይሻገር ግሥ የያዙ ጥቅሶችን ይመልከቱ)

እነሆ እንደቃልህ ይሁን

“እንደተናገርከው ይሁን” ወይም “አንተ እደተናገርከው እናደርጋለን”