am_tn/gen/30/25.md

537 B

ራሔል ዮሴፍን ከወለደች በኋላ

ራሔልም ዮሴፍን ከወለደች በኋላ

እናም እመለስ ዘንድ

እንዲመለስ

እንዳገለገልሁህ ታውቃለህ

ያዕቆብ ላባንን የተስማሙበትን ኮንትራት ያስታውሳል (ዘፍጥረት 29 :27) ረቂቅ ስም “አገልግሎት” እንደ “አገለገለ” ሊገለጽ ይችላል:: አት: ለረጅም ጊዜያት እንዳገለገልሁህ ታውቃለህ:: (ረቂቅ ስሞች ይጠቀሙ)