ልያ አሁንም ደግሞ ጸነሰች
ልያ እንደገና አረገዘች
ለያዕቆብ ስድስተኛ ወንድ ልጅ ወለደች
ስድስተኛ ወንድ ልጅም ለያዕቆብ ወለደች
ስሙንም ዛብሎን አለችው
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ዛብሎን የሚለው ስም ‘ክብር’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)
ስምዋንም ዲና አለቻት
ይህ የልያ ሴት ልጅ ስምዋ ነው፡፡(ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)