am_tn/gen/30/19.md

664 B

ልያ አሁንም ደግሞ ጸነሰች

ልያ እንደገና አረገዘች

ለያዕቆብ ስድስተኛ ወንድ ልጅ ወለደች

ስድስተኛ ወንድ ልጅም ለያዕቆብ ወለደች

ስሙንም ዛብሎን አለችው

ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ዛብሎን የሚለው ስም ‘ክብር’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)

ስምዋንም ዲና አለቻት

ይህ የልያ ሴት ልጅ ስምዋ ነው፡፡(ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)