የራሔል ሴት ባሪያ ስም ነው፡፡ በዘፍጥረት 29፡29 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡
ለያዕቆብ ወንድ ልጅም ወለደችለት
ራሔል ስም አወጣችለት
ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ዳን የሚለው ስም ‘እርሱ ይፈርዳል’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)