am_tn/gen/30/05.md

631 B

ባላ

የራሔል ሴት ባሪያ ስም ነው፡፡ በዘፍጥረት 29፡29 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡

ለያዕቆብ ወንድ ልጅ ወለደች

ለያዕቆብ ወንድ ልጅም ወለደችለት

ስሙንም አወጣችለት

ራሔል ስም አወጣችለት

ዳን ብላ ጠራችው

ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ዳን የሚለው ስም ‘እርሱ ይፈርዳል’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)