am_tn/gen/29/35.md

447 B

እንደገናም ጸነሰች

ልያ እንደገና አረገዘች

ወንድ ልጅ ወለደች

ወንድ ልጅን ወለደች

ስሙንም ይሁዳ ብላ ጠራችው

ተረጓሚዎች የሚከተለውን አንደ ግርጌ ማስታወሻ ተጨማሪ አድርገው ሊያቀርቡ ይችላሉ:: “ይሁዳ የሚለው ስም ‘ምሥጋና’ ማለት ነው (ስሞችን ስለመተርጐም ይመልከቱ)