am_tn/gen/27/30.md

925 B

ያዕቆብም ገና ከአባቱ ዘንድ ሳይወጣ ወዲያውኑ

“ከአባቱን ከይስሐቅን ድንኳን እንደወጣ”

ጣፋጭ ምግብ

የምወደው ጣፋጭ ሥጋ በዘፍጥረት 27፡3 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ፡፡

ልጅህ ካደንሁት

እዚህ “ልጅህ” ኤሣው ካደነው ያዘጋጀውን ምግብ በትህትና ያቀረበበት መንገድ ነው:: (አንደኛ ሁለተኛና ሶስተኛ ሰው አገላለጽ ይመልከቱ)

ልጅህ ካደነው

የታደነ የሚለው ቃል ሰዎች አድነውና ገድለው የሚያቀርቡትን የዱር እንሰሳ ያመለክታል:: በዘፍጥ 27:7 የታደነ እንዴት አንደተተረጐመ ይመልከቱ::

ባርከኝ

ይህ አንድ አባት ልጆቹን የሚባርክበት መደበኛ መንገድ ያመለክታል