am_tn/gen/27/22.md

876 B

ያዕቆብ ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ ቀረበ

“ያዕቆብ ወደ አባቱ ወደ ይስሐቅ ተጠጋ”

ይህ ድምጽ የያዕቆብ ድምጽ ነው

እዚህ ይስሐቅ የያዕቆብ ድምጽ ያዕቆብን እንደሚወክል ይናገራል፡፡ አት፡ “ድምጽህ የያዕቆብ ይመስላል” (ክፍልን እንደ ሙሉ ወይም ሙሉውን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)

እጆቹ ግን የዔሣው እጆች ናቸው

እዚህ ይስሐቅ የዔሣው እጆች ዔሣውን እንደሚወከሉ ይናገራል፡፡ አት፡ እጆች ግን የኤሣው እጆች እንደሆኑ ይሰሙኛል፡፡ (ክፍልን እንደ ሙሉ ወይም ሙሉውን እንደ ክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)