am_tn/gen/27/18.md

750 B

እርሱም አለው

“እናም አባቱ መለሰው” ወይም “ይስሐቅም መለሰው”

አነሆኝ

“አዎን እየሰማሁ ነኝ” ወይም “አዎን ምንድነው?” በዘፍጥረት 22 1 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ

የተናገርከኝ ወይም ያዘዝከኝን አድርጌአለሁ

እንዳደርገው የነገርከኝን አድርጌአለሁ

አደን አድኜ ካመጣሁት ከፊሉ

“የታደነ” የምለው ቃል አንድ ሰው የዱር እንሰሳትን አድኖና ገድሎ የሚያቀርበውን ያመለክታል:: በዘፍጥረት 27:3 “የታደነ” የሚለው እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::