እርሱም አለው
“እናም አባቱ መለሰው” ወይም “ይስሐቅም መለሰው”
አነሆኝ
“አዎን እየሰማሁ ነኝ” ወይም “አዎን ምንድነው?” በዘፍጥረት 22 1 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ
የተናገርከኝ ወይም ያዘዝከኝን አድርጌአለሁ
እንዳደርገው የነገርከኝን አድርጌአለሁ
አደን አድኜ ካመጣሁት ከፊሉ
“የታደነ” የምለው ቃል አንድ ሰው የዱር እንሰሳትን አድኖና ገድሎ የሚያቀርበውን ያመለክታል:: በዘፍጥረት 27:3 “የታደነ” የሚለው እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::