am_tn/gen/27/08.md

1.3 KiB

አጠቃላይ መረጃ

ርብቃ ለሁለተኛ ልጅዋ ለያዕቆብ መናገርዋን ቀጠለች

አሁንም

ይህ በዚያ ወቅት የሚለውን የሚናገር አይደለም ነገር ግን ለሚቀጥለው ዋና ነጥብ ትኩረት እንዲሰጥበት ነው::

እኔ በማዝዝህን ድምጼን ስማኝ

ርብቃ “ድምጼን” ያለችው የምትናገረውን ነገር ለማመልከት ነው:: አት: “ታዘዘኝ የምናገረውንም ነገር አድርግ” (ተዛማጅ ባሕሪይ የሚገልጽ ምትክ ቃል የመጠቀም ዘይቤ ይመልከቱ)

እነርሱንም አባትህ እንደሚወደው ዓይነት ጣፋጭ ምግብ አዘጋጅለታለሁ

ጣፋጭ የሚለው ቃል በጣም ጥሩ ጣዕም ያለውን ነገር ያመለክታል:: በዘፍጥረት 27:4 ተመሳሳይ ቃል እንዴት እንደተተረጐመ ይመልከቱ::

ወደ አባትህም ይዘህ ግባለት

“ከዚያም ወደ አባትህ ይዘህ ግባ”

እንዲበላ እንዲመርቅህ

ከበላ በኋላ ይመርቅሃል

ይመርቅህ ይሆናል

ምርቃት የሚለው ቃል አባት ልጆቹን የሚናገረው መደበኛ ምርቃት ነው

ከሞቱ በፊት

ከመመቱ በፊት