አይሁድ ያልሆኑትን ሴቶች ያገቡትን ሕዝቡ መረመራቸው፡፡
ይህ በዕብራውያን የዘመን አቆጣጠር አሥረኛው ወር ነው፡፡ በምዕራባውያን የዘመን አቆጣጠር የመጀመሪያው ቀን ወደ ታህሳስ አጋማሽ ይጠጋል፡፡
ይህ በምዕራባውያን የዘመን አቆጣር ወደ መጋቢት አጋማሽ የሚቀርብ ነው፡፡