አያሌ እስራኤላውያን የባዕድ ሴቶችን እንዳገቡ፣ የእነርሱንም አማልክት እንደሚያመልኩ ዕዝራበሰማ ጊዜ
ዕዝራ ሰዎቹ እግዚአብሔርን የሚያሳዝን ተግባር በመፈጸማቸው እጅግ ማዘኑን ለሁሉም አሳየ
ካህናቱ ፀሐይ በገባች ጊዜ የሚያቀርቡት መሥዋዕት