am_tn/ezr/06/06.md

525 B

አጠቃላይ መረጃ፡-

ይህ ንጉሥ ቂሮስ አይሁድ በኢየሩሳሌም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ እንዲገነቡ ያዘዘበት በዕዝራ 6፡3 ላይ የተገለጸው ዘገባ ቀጣይ ክፍል ነው፡፡

ተንትናይ --- ሰተርቡዝናይ

ዳርዮስ በቀጥታ የጻፈው ለእነዚህ ሰዎች ነው፡፡ በዕዝራ 5፡3 እንደተገለጸው ስማቸውን ተርጉም፡፡

ከወንዙ ማዶ ያለው ክፍለ ሐገር

x