am_tn/ezr/05/16.md

605 B

አጠቃላይ መረጃ፡-

ከተንትናይ በዕዝራ 5፡7 ጀምሮ ለተገለጸው ንጉሡ የተጻፈ ደብዳቤ ይቀጥላል፡፡ ከዕዝራ 5፡11 ጀምሮ ተንትናይ አይሁድ የነገሩትን ሁሉ ለንጉሡ መንገሩን ቀጥሎአል፡፡

እየተገነባ ነው፣ ነገር ግን አልተጠናቀቀም

ይህ እንደ ተግባራዊ ቅርጽ ሊተረጎም ይችላል፡፡ ‹‹ሕዝቡ እየገነባው ነው፣ ነገር ግን ሥራውን ፈጽመው አላጠናቀቁትም››

ተገንብቷል

ታንጾአል