am_tn/ezr/04/03.md

609 B

ኢያሱ

የሰው ስም፡፡ ይህን በዕዝራ 2፡06 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡

እናንተ አይደላችሁም፣ ነገር ግን እኛ እንሠራዋለን

የሚከተሉት ተገቢ ትርጉሞች ናቸው፡- 1. የአይሁድ አለቆች ቂሮስ እንዳዘዛቸው እነርሱ ብቻ መገንባት እንዳለባቸው ተሰማቸው ወይም 2. ቤተ መቅደሱን መገንባት ሙሉ ለሙሉ የአይሁድ ተግባር ነው እንጂ አይሁድ ያልሆኑትን ሰዎች ማሳተፍ አይፈቀድም፡፡