am_tn/ezr/04/01.md

602 B

አጠቃላይ መረጃ፡-

አይሁድ-ያልሆኑ ሰዎች በቤተ መቅደሱ ግንባታ ላይ ለመሳተፍ ጠየቁ፡፡

ተሰድደው የነበሩ

ይህ በተግባራዊ ቅርጽ ሊገለጽ ይችላል፡፡ ‹‹ባቢሎናውያን በምርኮ የወሰዱአቸው››

ዘሩባቤል

የሰው ስም፡፡ ይህንን በዕዝራ 2፡2 እንዴት እንደተረጎምከው ተመልከት፡፡

አስራዶን፣ የአሦር ንጉሥ

ቂሮስ በፋርስ ከመግዛቱ በፊት አስራዶን በአሦር ይገዛ ነበር፡፡