ይህ ክፍል ከስደት የተመለሱትን ሰዎች ስም ዝርዝር በመግለጽ ይጀምራል፡፡
ይህ ወደ ኢየሩሳሌም መጓዛቸውን የሚያመለክት ነው፡፡ ‹‹ተመለሱ›› ወይም ‹‹ተመልሰው መጡ››
እነዚህ የሰው ስሞች ናቸው፡፡
ይህ የሚያሳየው የሰዎቹን የስም ዝርዝር ነው 2፡3-35