am_tn/ezr/01/05.md

550 B

ሥራቸው

ቀደም ባለው ቁጥር እንደተጠቀሰው እግዚአብሔር ያነሣሣቸው ሰዎችን ሥራ ያመለክታል፡፡

እግዚአብሔር እንዲሄድ መንፈሱን ያነሣሣው እያንዳንዱ

ያነሣሣው የሚለው ቃል አንድን ሰው የሥራው ተሳታፊ እንዲሆን ማድረግን ያመለክታል፡፡ ዕዝራ 1፡1 እንዴት እንደተተረጎመ ተመልከት፡፡ ‹‹እግዚአብሔር እንዲሄድ ያደረገው እያንዳንዱ››