am_tn/ezk/45/25.md

633 B

አጠቃላይ መረጃ፡

ያህዌ ለሕዝቅኤል ስለእስራኤል ገዢዎች/ልዑሎች መልዕክቱን መስጠቱን ቀጥሏል፡፡

በሰባተኛው ወር በወሩ አስራ አምስተኛ ቀን

ይህ በዕብራውያን አቆጣጠር ሰባተኛው ወር ነው፡፡ አስራ አምስተኛው ቀን በጥቅምት መጀመሪያ ላይ ነው፡፡ (የዕብራውያን ወሮች እና ተከታታይ ቁጥሮች የሚሉትን ይመልከቱ)

በበዓሉ ላይ

ይህ ሕዝቅኤል አስቀድሞ ከገለጸው በዓል የተለየ በዓል ነው፡፡