ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት በክህነት ስለሚያገለግሉት ስለ ሳዶቅ ትውልድ ለሕዝቅኤል መናገሩን ቀጥሏል፡፡
"ሰዎች በሚከራከሩበት ጊዜ፣ ካህናቱ የእኔን ህግ በመጥቀስ ማን ትክክል እንደሆነ ውሳኔ ይስጡ"