ያህዌ ለእስራኤል ቤት ያለውን መልዕክት ለሕዝቅኤል መስጠቱን ቀጥሏል፡፡
"የሳዶቅ ትውልድ የሆኑ እና የሚያሟሉ"
ይህ ፈሊጣዊ አነጋገር ነው፡፡ "እኔን መስማት እና መታዘዝ አቁመዋል" (ፈሊጣዊ አነጋገር የሚለውን ይመልከቱ)