am_tn/ezk/41/10.md

618 B

የካህናት በውጭ በኩል የሚገኙ ክፍሎች

"የካህናት በውጭ በኩል የሚገኙ ክፍሎች ከቅድስተ ቅዱሳኑ የራቁ ነበሩ"

ሃያ ክንድ

ወደ 11 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)

የዚህ ክፍት አካባቢ ስፋት ዙሪያው አምስት ክንድ ነበር

"በክፍሎቹ እና በቤተ መቅደሱ መሃል ያለው ጠቅላላ ስፍራ በአጠቃላይ በቤተ መቅደሱ ዙሪያ ስፋቱ አምስት ክንድ ነበር"