"እንደ ሰሜናዊ እና ምስራቃዊ በሮች ተመሳሳይ መጠን ነበረው"
በሕዝቅኤል 40፡5 ላይ እነዚህ "ረጅም" ክንዶች የሚለው እንዴት እንደ ተተረጎሙ ይመልከቱ፡፡
ወደ 27 ሜትር የሚጠጋ (መጽሐፍ ቅዱስ ሲጻፍ የርቀት መለኪያ የነበሩ የሚለውን ይመልከቱ)
ወደ 13.5 ሜትር የሚጠጋ