የታወቁት ቃላት መረጃ ሊጨመርባቸው ይችላል። አ.ት፡ “ሰዎችን ጨቁነዋል … ሌሎችንም በዝብዘዋል”
ይህ የሚያመለክተው አንድ ሰው ሌላውን ገንዘብ እንዲሰጠው የሚያስፈራራበትን ወይም የሚጎዳበትን ሁኔታ ነው።
ይህ ድኾችንና ችግረኞች ሰዎችን ያመለክታል። አ.ት፡ “እነዚያ ድኻና ችግረኛ የሆኑ ሰዎች” (ስማዊ ቅጽል የሚለውን ተመልከት)