“ምክንያቱም ኃጢአታችሁን እንዳስብ አድርጋችሁኛል”
ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በሥራዎቻችሁ ሁሉ እያንዳንዱ ኃጢአታችሁን ማየት ይችል ዘንድ መተላለፋችሁን በመግለጥ” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)