am_tn/ezk/20/18.md

658 B

በአባቶቻችሁ ሥርዓት አትሂዱ፣ . . . በእኔ ሥርዓት ሂዱ

ሥርዓቶቹ አንድ ሰው የሚራመድባቸው መንገዶች የሆኑ ይመስል እግዚአብሔር ሥርዓቶቹን ስለሚታዘዝ ሰው ይናገራል። አ.ት፡ “የወላጆቻችሁን ሥርት አትታዘዙ . . . የእኔን ሥርዓት ታዘዙ” (ዘይቤአዊ አነጋገር የሚለውን ተመልከት)

የእኔን ሕግጋት ጠብቋቸው፣ ታዘዟቸውም

የእግዚአብሔርን ሕግጋት “መጠበቅ” “እነርሱን ከመታዘዝ” ጋር አንድ ነው። (See: Doublet)