am_tn/ezk/19/08.md

610 B

በዙሪያ ካሉ አውራጃዎች

“የእስራኤልን ምድር ከሚከቡ አውራጃዎች”

በወጥመዳቸው ተያዘ

ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “በወጥመዳቸው ያዙት” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)

ከዚያ በኋላ ድምፁ አልተሰማም

ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “ከዚያ በኋላ ሰዎች ድምፁን አልሰሙም” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)